Information on Ethiopian Flight Information Region (FIR)!! Ethiopian Civil Aviation Authority would like to state that any flight in Ethiopian Airspace including Addis Ababa international airport is safe and secured.
The warning issued and released by media outlets is baseless and quite contradictory to the reality.
We strongly assure users of our airspace and airports that we are not compromising their safety and security as we are taking every measure to ensure safe and secured flight operation as before; we are complying with the international standards of safety and security measure
Ethiopian civil aviation Authority – Statement
NOV.5/2020 On the fourth of November 2020 Ethiopia, civil aviation has notified the closer of the international and domestic flying routes which crosses Ethiopian northern air space and notified all states through NOTAM (Notice to Airmen). In addition to this, we would like to announce that the air space of the Tigray region is closed for any flight; accordingly no flight is expected violation of this notification. Read more…
First ever self-prepared FPD Training Kicks off! Ethiopian Civil Aviation Authority (ECAA) started to provide ‘Flight Procedural Design Training’ (FPD) to its employees today, the first self-designed and prepared type of training ever provided in Africa. The training, which will be supported by practical sessions, would enable trainees to design new Air Routes for the air transport service. Read more…
የኢፌዴሪ የትራንስፖርት ሚኒስቴር በዘርፉ የ2013 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት እቅድ አፈጻጸም ላይ ዉይይት ማድረግ ጀመረ። ዉይይቱ እየተካሄደ ያለዉ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከፍተኛ አመራሮች እና የተጠሪ ተቋማት ሃላፊዎች በተሳተፉበት ሲሆን ክብርት ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ መድረኩን በንግግር ሲከፍቱ ከዕቅድ ዝግጅት ጀምሮ የተግባር አፈጻጸም ያለበትን ደረጃ በዝርዝር በመገምገም ቀጣይ አቅጣጫ እንደሚቀመጥ አንስተዋል። Read more…
የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን የሰው አልባ አይሮፕላን አጠቃቀም መመሪያ አዘጋጀ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ከሚያከናውናቸው አበይት ተግባራት አንዱ የሆነውን የሀገሪቱን የአየር ክልል የመቆጣጠርና ደህንነቱ የተጠበቀና ምቹ የአየር ትራንስፖርት አቅርቦት እንዲኖር ማረጋገጥ ሲሆን በሀገራችን እያደገ የመጣውን የሰው አልባ አይሮፕላን (ድሮን) አጠቃቀምን የሚመለከት መመሪያ አዘጋጅቷ፡፡ Read more…
ECAA devises circulars to mitigate the impact of Covid-19 in the industry 2019 marks the 75th The Ethiopian Civil Aviation Authority (ECAA) devised five circulars bidding to curtail the colossal impact of the global pandemic, Covid-19, in the industry; thereby ensuring the utmost satisfaction of customers. Read more…
የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን የኮቪድ 19 ወረርሽኝን በመከላከል ስራውን ለማሳለጥ የሚረዱ ሰርኩላሎችን አዘጋጀ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን በመላው አለም የተከሰተውን የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ተከትሎ የካርጎ አገልግሎት አሰጣጥ ደህንነት፣ አይሮፕላኖችን በኬሚካል ርጭት ከቫይረሱ ንክኪ ነፃ ለማድረግ፣ Read more…
የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ከአፍሪካ ከፍተኛውን አፈፃፀም ማስመዝገቡ ተገለፀ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ከአፍሪካ ከፍተኛውን አፈፃፀም ማስመዝገቡ ተገለፀ ለአንድ ሳምንት በኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን የተለያዩ የስራ ክፍሎችን ኦዲት ሲደርግ የቆየው የአለም አቀፉ የሲቪል አቪዬሽን ድርጅት የልኡካን ቡድኑ ሪፖርቱን አቀረበ፡፡ Read more…
>>Read more news…
|