Ethiopian Civil Aviation Authority

Edit Content

History of aviation in Ethiopia goes back to 1929 when French made airplane, Potez 25 flown by a French pilot Andre Milet landed in the western side of Addis Ababa enrooted from Djibouti. 

Ethiopian Civil Aviation Authority

Edit Content

History of aviation in Ethiopia goes back to 1929 when French made airplane, Potez 25 flown by a French pilot Andre Milet landed in the western side of Addis Ababa enrooted from Djibouti. 

Ethiopian Civil Aviation Authority

Edit Content

History of aviation in Ethiopia goes back to 1929 when French made airplane, Potez 25 flown by a French pilot Andre Milet landed in the western side of Addis Ababa enrooted from Djibouti. 

ባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ በአቪዬሽን ዘርፍ በርካታ የሰለጠኑ ባለሙያዎችን ለማፍራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ሰነድከ ባለድርሻ አካላትጋርተፈራረመ

የኢትዮጵያሲቪልአቪዬሽንባለስልጣንበአቪዬሽንኢንዱስትሪዘርፍላይእየገጠመውያለውንከፍተኛየሰውኃይልእጥረትችግርለመቅረፍየሚያስችለውንየመግባቢያሰነድከባለድርሻአካላትጋርጥር 3 ቀን 2016 ዓ.ምተፈራረመ፡፡

በኢትዮጵያአየርመንገድግሩፕየአቪዬሽንዩኒቨርስቲውስጥበተካሄደውየፊርማስነስርዓትላይንግግርያደረጉትየኢትዮጵያሲቪልአቪዬሽንባለሥልጣንዋናዳይሬክተርአቶጌታቸውመንግስቴ “ ባለሥልጣንመስሪያቤቱበህግበተሰጠውሥልጣንመሰረትበሀገራችንየሚሰለጥኑየአቪዬሽንባለሙያዎችንብቃትየማረጋገጥናበዚሁመሰረትምዓለምአቀፍተቀባይነትያለውየሙያፈቃድየመስጠትናየማደስተግባርብቻሳይሆንየአቪዬሽንእድገቱንተከትሎኢንዱስትሪውየሚያስፈልገውየሰውኃይልመሟላቱንጭምርየማረጋገጥኃላፊነትአለበት” ያሉሲሆን “ ይህንንከፍተኛኃላፊነትለመወጣትምየኢንዱስትሪውንአጠቃላይየ15 ዓመታትየሰውኃይልፍላጎትለመለየትናለሟሟላትየሚያስችልበጥናትላይየተደገፈእቅድበማዘጋጀትላይይገኛል” ሲሉአክለውተናግረዋል፡፡

“ይህንለትውልድየሚተላለፍተነሳሽነትበአወንታበመቀበልለዚህአዲስምዕራፍእንድንበቃ፣ጉዞውንምበጋራእንድንጀምርላደረጉአካላትሁሉምስጋናዬከፍያለነው” ሲሉአቶጌታቸውንግግራቸውንአጠናቀዋል፡፡

ለአቪዬሽንኢንዱስትሪግብዓትከሆኑትውስጥየሰለጠነየሰውኃይልዋንኛመሳሪያእንደሆነየገለፁትየኢትዮጵያአየርመንገድግሩፕዋናሥራአስፈፃሚአቶመስፍንጣሰው ” ባለፉት 60ና 70 ዓመታትአየርመንገዱበዚህበቅርቡወደዩኒቨርስቲባደገውትምህርትቤትበአጠቃላይከ17 ሺህበላይየበረራ፣የአይሮፕላንጥገናእናየካብንክሩውባለሙያዎችንእንዳፈራየገለፁሲሆንከነዚህውስጥአብዛኞቹዛሬድረስአየርመንገዱንበማገልገልላይናቸው” ብለዋል፡፡ዋናስራአስፈፃሚውአያይዘውምዘርፉንለማሳደግየሰውሃይልልማትላይመስራትእጅግአስፈላጊእንደሆነያላቸውንእምነትገልፀዋል፡፡

የስራናክህሎትሚንስትርክብርትሙፈሪያትካሚልበበኩላቸው “የአቪዬሽንኢንዱስትሪውየሀገራችንኩራት፣የበርካታታዳጊህፃናትህልምምመነሻእንደሆነየገለፁሲሆንየአየርትራስፖርቱንደኅንነቱየተረጋገጠከማድረግአኳያምበአፍሪካምሆነበአለምአቀፍደረጃመልካምስምከገነቡሀገሮችአንዱመሆናችንየሚያኮራነው” ሲሉተናግረዋል፡፡

የባለስልጣንመስሪያቤቱዋናዳይሬክተርንጨምሮስምምነቱንየፈረሙትየኢትዮጵያአየርመንገድግሩፕዋናስራአስፈፃሚአቶመስፍንጣሰው፣የስራናክህሎትሚኒስትርክብርትሙፈሪያትካሚልእናየኢትዮጵያኤሮክለብመስራችናዋናስራአስፈፃሚአቶዮናታንመንክርሲሆኑየኢትዮጵያአየርኃይልዋናአዛዥናየኢትዮጵያአየርመንገድግሩፕየቦርድሰብሳቢክቡርሌተናንትጄኔራልይልማመርዳሳበሥራመደራረብምክንያትሊገኙእንዳልቻሉለመረዳትተችሏል።

About the Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You may also like these