Ethiopian Civil Aviation Authority

Edit Content

History of aviation in Ethiopia goes back to 1929 when French made airplane, Potez 25 flown by a French pilot Andre Milet landed in the western side of Addis Ababa enrooted from Djibouti. 

Ethiopian Civil Aviation Authority

Edit Content

History of aviation in Ethiopia goes back to 1929 when French made airplane, Potez 25 flown by a French pilot Andre Milet landed in the western side of Addis Ababa enrooted from Djibouti. 

Ethiopian Civil Aviation Authority

Edit Content

History of aviation in Ethiopia goes back to 1929 when French made airplane, Potez 25 flown by a French pilot Andre Milet landed in the western side of Addis Ababa enrooted from Djibouti. 

Blog

News

የተከበሩ የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት አፈጉባኤ ታገሰጫፎ በአቪዬሽን ኢኖቬሽን አክስፖ የመክፈቻ ስነስርዓቱ ላይ እንዲህ ብለው ነበር!!!

የብልፅግናእሳቤመሰረቱለውጥነው፡፡ጎታችየሆኑናልማዳዊየሆኑናውጤትአልባስራዎቻችንንናእንቅስቃሴያችንንበመግታትለውጤትበመዘርጋትየተሻለች፣ያደገችናየበለፀገችኢትዮጵያንመፍጠርነው፡፡ለምሳሌየምርምርናየሳይንስውጤቶችንከሌላውዓለምዝምብሎተቀብሎየሚሰራሜካኒካልከመሆንቢያንስየተቀበልነውንቴክኖሎጂናየፈጠራውጤቶችንእንዴትእንደተሰሩምርምርማድረግከቻልንበቀጣይምያውቀድሞየተላከውምርትሲላክልን “አንፈልግም” እዚሁሀገራችንውስጥመስራት፣ማምረትጀምረናልለማለትየሚያስችልቅናትናቁጭትሊኖረንያስፈልጋል፡፡ሁላችሁምእንደምታውቁትእንደሲንጋፖርያሉምንምየተፈጥሮሀብትየሚባልየሌላቸውነገርግንያላቸውሀብትእውቀታቸውብቻየሆኑሀገሮችበከፍተኛየእድገትጎዳናላይያሉሀገራትጅማሮአቸውየምዕራባዊንንየቴክኖሎጂምርምርውጤቶችንበመኮረጅአስመስሎበመስራትሲሆንዛሬየሰለጠኑትሀገራትንጭምርበመቅደምከኩረጃአልፈውዛሬየራሳቸውየሆኑበርካታየምርምርናቴክኖሎጂውጤቶችንለሰውልጆችጥቅምበማዋልአለምንማስደመምችለዋል፡፡

News

ባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ በአቪዬሽን ዘርፍ በርካታ የሰለጠኑ ባለሙያዎችን ለማፍራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ሰነድከ ባለድርሻ አካላትጋርተፈራረመ

የኢትዮጵያሲቪልአቪዬሽንባለስልጣንበአቪዬሽንኢንዱስትሪዘርፍላይእየገጠመውያለውንከፍተኛየሰውኃይልእጥረትችግርለመቅረፍየሚያስችለውንየመግባቢያሰነድከባለድርሻአካላትጋርጥር 3 ቀን 2016 ዓ.ምተፈራረመ፡፡ በኢትዮጵያአየርመንገድግሩፕየአቪዬሽንዩኒቨርስቲውስጥበተካሄደውየፊርማስነስርዓትላይንግግርያደረጉትየኢትዮጵያሲቪልአቪዬሽንባለሥልጣንዋናዳይሬክተርአቶጌታቸውመንግስቴ “ ባለሥልጣንመስሪያቤቱበህግበተሰጠውሥልጣንመሰረትበሀገራችንየሚሰለጥኑየአቪዬሽንባለሙያዎችንብቃትየማረጋገጥናበዚሁመሰረትምዓለምአቀፍተቀባይነትያለውየሙያፈቃድየመስጠትናየማደስተግባርብቻሳይሆንየአቪዬሽንእድገቱንተከትሎኢንዱስትሪውየሚያስፈልገውየሰውኃይልመሟላቱንጭምርየማረጋገጥኃላፊነትአለበት” ያሉሲሆን “ ይህንንከፍተኛኃላፊነትለመወጣትምየኢንዱስትሪውንአጠቃላይየ15 ዓመታትየሰውኃይልፍላጎትለመለየትናለሟሟላትየሚያስችልበጥናትላይየተደገፈእቅድበማዘጋጀትላይይገኛል” ሲሉአክለውተናግረዋል፡፡ “ይህንለትውልድየሚተላለፍተነሳሽነትበአወንታበመቀበልለዚህአዲስምዕራፍእንድንበቃ፣ጉዞውንምበጋራእንድንጀምርላደረጉአካላትሁሉምስጋናዬከፍያለነው” ሲሉአቶጌታቸውንግግራቸውንአጠናቀዋል፡፡

News

ባለድርሻ አካላት በባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ የስድስት ወራት አፈፃፀም ዙሪያ ከተቋሙ አመራር አካላትጋርተወያዩ

የኢትዮጵያሲቪልአቪዬሽንባለሥልጣንከባለባለድርሻአካላትጋርበባለስልጣንመስሪያቤቱየስድስትወራትአፈፃፀምላይጥር 15 ቀን 2016 ዓ/ምተወያዩ፡፡ በባለስልጣንመስሪያቤቱመሰብሰቢያአዳራሽዛሬለግማሽቀንበተደረገውውይይትየባለስልጣንመስሪያቤቱየስራቴጂክጉዳዮችሥራአስፈፃሚወ/ሮሮማንገብረየስመስሪያቤቱበበጀትዓመቱግማሽአመትያከናወናቸውአንኳርተግባራትያቀረቡሲሆንበቀረበውሪፖርትላይባለድርሻአካላትአስተያየታቸውንሰጥተዋል፡፡ ከቀረቡትሀሳቦችመሀከልየበረራደህንነትንአስመልክቶ፣በ State Safety Program (SSP) ባለስልጣንመስሪያቤቱእያከናወነስላለውዘርፈብዙተግባራትማብራሪያእንዲሰጥጥያቄቀርቦከሚመለከተውየክፍልኃላፊምላሽተሰጥቶባቸዋል፡፡ በተጨማሪምድሮንእየሰጠስላለውዘርፈብዙጥቅሞችንትኩረትእንደሚገባየተነሳሲሆንአሁንባለውሁኔታግንየበረራስጋትየሚለውብቻጎልቶእየተነሳእንደሆነናይህምስህተትመሆኑንአንድተሳታፊአንስተዋል፡፡ በቀረቡትኃሳቦችላይሰፋያለማብራሪያየሰጡትናመድረኩንሲመሩየነበሩትየባለስልጣንመሰሪያቤቱዋናዳይሬክተርአቶጌታቸውመንግሥቴየተነሱትኃሳቦችበሙሉእጅግጠቃሚናበቀጣይለሚሰሩሥራዎችእንደግብዓትየሚወሰዱመሆናቸውንገልፀውበሪፖርቱያልተካተቱአንዳንድተግባራትንጨምረውገልፀዋል፡፡ እንደዋናዳይሬክተሩገለፃባለፉትስድስትወራትከ20

News

የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ

የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን የግሉ ዘርፍ በአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ላይ የሚኖረውን ተሳትፎ ለማሳደግ የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ